Ethiopian Railroads Corporation Vacancy

Ethiopian Railroads Corporation Vacancy

Ethiopian Railroads Corporation Vacancy

Ethiopian Railways Corporation invites qualified candidates for the following positions. 
 Ethiopian Railway, commonly known as ER, full name Ethiopian Railway Corporation, is the  public railway operator of the Federal Democratic 

How to Apply 

ማሳሰቢያ 
 አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መሿለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ ቤት የሰው ኃብት ልማት መምሪያ ቢሮ ሲቪ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ኦሪጅናሉንና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በተጠየቀው የሙያ መስክ ያለው እንዲሁም ከግል መስሪያ ቤት የሚመጣ የሥራ ልምድ ግብር የተከፈለበት የሚገልጽ ደብዳቤ/ ማስረጃ መያዝ ያለባችሁ ሲሆን ማንኛውም የሥራ ልምድ ከምረቃ በኋላ የተገኘ መሆን ይኖርበታል እንዳሁም በቴክኒክና ሙያ በሚጠይቀው የትምህርት ዝግጅት የሰለጠናችሁ የብቃት ማረጋገጫ( COC) ማቅረብ ይኖርባችኋል 
 ለበለጠ መረጃ የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን ስልክ ቁጥር011-470-20-51/ 011470-29-94 
 Website- www.erc.gov.et 

Deadline: December 2, 2024